በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ማብራሪያ ሰጡ


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ

በትግራይ ክልላዊ መንግሥት ከፍተኛ አስፈፃሚ አካላትና በፌደራሉ መንግሥት መካከል ያለው የተበላሸ ግንኙነት ህግን መሠረት ባደረገ አሠራር ብቻ እንደሚፈታ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናግረዋል።

የሃገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር “የተሟላ ዝግጅት አለ” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለተወካዮች ምክር ቤት አባላት ዛሬ ባደረጉት ንግግር። ሃገሪቱ ባለፈው ዓመት “6.1 ከመቶ አጠቃላይ የምጣኔ ኃብት ዕድገት አስመዝግባለች” ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ማብራሪያ ሰጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:29 0:00


XS
SM
MD
LG